Wednesday, January 12, 2011

የስብሰባ ጥሪ እንደገና

ጠቅላላ የምእመናን ስብሰባ ጥሪ”



ተፈጥሮ በነበረው ሐዘን ምክንያት የተሰረዘው የምእመናን ስብሰባ ጥሪ እንደገና እየተጠራ ነው።

ሁላችሁም ስብሰባውን ለመካፈል ተዘጋጁ!!!

 
ቀኑ፡- ጥር ፲፭ ቀን ፳፻፫ እሑድ


January 23, 2011, Sunday


ሰዓት፡-1፡00 P.M    

ምሳ አለ።


ቦታው፡- Dream Club

7035 Greenville Ave #E

Dallas, TX 75231-5109

በበለጠ ለመረዳት

በ(214) 368-4981

ወይንም

(469) 879-8650 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።


የተባለውን ለመስማት ብቻ  ሳይሆን የራሳችሁን ሃሳብ

ለማካፈልም ወደ ስብሰባው መምጣት የግድ ነው።

ላልሰሙ ሁሉ ተናገሩ።

እንደገና  ተላልፎ  የነበረው ስብሰባ
 በድጋሜ ተጠራ።

የመልአኩ እርዳታ ይታከልበት። በችግር ምክንያት መምጣት የማትችሉ ብትኖሩ በጸሎታችሁ አስቡን።

ከየቅዱስ ሚካኤል የሰላምና የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ የቀረበ።